የአውሮፓ ሕብረት የፖለቲካ መሪዎችንና ታዋቂ ሰዎችን ማነጋገር ጀመረ

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት ፴ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. November 9, 2016):- ዛሬ የአውሮፓ ሕብረት በብራስልስ ባደረገው ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያውያኖችን ጋብዞ አነጋገረ። ከተጋባዦቹ መካከል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ፕ/ር መረራ ጉዲና እና አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ይገኙበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት ፴ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. November 9, 2016):- ዛሬ የአውሮፓ ሕብረት በብራስልስ ባደረገው ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያውያኖችን ጋብዞ አነጋገረ። ከተጋባዦቹ መካከል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ፕ/ር መረራ ጉዲና እና አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ይገኙበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. November 8, 2016)፦ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ማታ ቃጠሎ እንደደረሰበት ለኢትዮጵያ ዛሬ የደረሰው ዘገባ ጠቆመ። ቃጠሎው በይበልጥ የደረሰው የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የወንዶች ማደሪያ ክፍሎች (ዶርሚተሪ) ላይ ሲሆን፣ ዛሬ ጠዋት ተማሪዎች ከግቢው ለመውጣት ቢሞክሩም እንዳይወጡ ተከልክለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...