ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምርጫ 2012ና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጡት መግለጫ
ክቡራንና ክቡራት ኢትዮጵያውያን፤
በዘመናዊ የኢትዮጵያ ታሪክ ጎልተው ከወጡ የሕዝብ ፍላጎቶች አንዱ ሕዝብ የሚሳተፍበትና የሚሰማበት የአስተዳደር ሂደት፣ በሌላ አነጋገር ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የመገንባት ፍላጎት ነው። ይህ ፍላጎት ከዘመን ወደ ዘመን እያደገ፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተሸጋገረ ዛሬ ላይ ደርሷል። በዚህ ባለንበት ዘመንና ትውልድ ይህ ፍላጎት እውን ሆኖ ዲሞክራሲያዊ አገር እንድንገነባ ትልቅ ፋይዳ የሚኖረው አንዱ ኩነት ቀጣዩ ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ መሆኑ ግልጽ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



