”ቀጣዩ መንግሥት የኢትዮጵያን አገራዊና ሕዝባዊ ጥያቄዎች የሚመልስ ኀይል መሆን አለበት” አቶ ነሲቡ ስብሐት
አቶ ነሲቡ ስብሐት
አውስትራሊያ የሚገኘው የኤስቢኤስ (SBS) ራዲዮ ባልደረባ ካሳሁን ነገዎ፣ ከ”አንድ አገር! አንድ ሕዝብ! ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ” መስራችና ሊቀመንበር ከሆኑት አቶ ነሲቡ ስብሐት ጋር ቃለምልልስ አድርጓል።
ሙሉውን ውይይት ለማድመጥ፣ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!
አቶ ነሲቡ ስብሐት
አውስትራሊያ የሚገኘው የኤስቢኤስ (SBS) ራዲዮ ባልደረባ ካሳሁን ነገዎ፣ ከ”አንድ አገር! አንድ ሕዝብ! ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ” መስራችና ሊቀመንበር ከሆኑት አቶ ነሲቡ ስብሐት ጋር ቃለምልልስ አድርጓል።
ሙሉውን ውይይት ለማድመጥ፣ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!