እንባ ይብዛበት እንዴ? (ጌታቸው አበራ)
እንባ ይብዛበት እንዴ?
(ለክቡር ድምፃዊ ጥላሁን ገሠሠ ስንብት)
ጌታቸው አበራ - ሚያዝያ ፪ ሺህ ፩ ዓ.ም. / አፕሪል 2009 (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ለሀገሩ ክብር በእንባ እየታጠበ ፍቅርን ላስተማረ፣
ግብሩ ተከፈለ፣ የሚሊዮኖች እንባ በፍቅር ተቸረ፣
ቃሉን የጠበቀ ላገር ለወገኑ በክብር የፀና፣
እንባ ይብዛበት እንዴ?! የምዕተ-ዓመት ጀግና!
ሙሉውን አስነብበኝ ...


