ጳጳስ (ቦጋለ ዳኜ)
ጳጳስ
ቦጋለ ዳኜ ከካሊፎርንያ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ጳጳስ እህል ይጥም እንጀራ ይበላ
በማይመስልበት ምድር በጦብያ በሞላ
የስድቡ ሲደንቀን ተቃጣበት ዱላ
በምጡ ዋዜማ እንጃ ካሁን ሁዋላ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ጳጳስ
ቦጋለ ዳኜ ከካሊፎርንያ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ጳጳስ እህል ይጥም እንጀራ ይበላ
በማይመስልበት ምድር በጦብያ በሞላ
የስድቡ ሲደንቀን ተቃጣበት ዱላ
በምጡ ዋዜማ እንጃ ካሁን ሁዋላ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የጥዋት ቃል
ብርዞ ከፍራንክፈርት This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
በቅባት በርቶ ፊቱ
ተስሞ ጉንጩን በእናቱ
ቁንጮው ተበጥሮ ወደላይ
ሲኩዋትን ለትምህርት በዝላይ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ለነፃነት ታገል - በአንድነትህ ፅና!
ወለላዬ - ከስዊድን፤ ሐምሌ 2009 ዓ.ም. This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ኩታበር ዙሪያውን ኮምቦልቻ - ከሚሴ፣
ማጨው - ላሊበላ፣ ሐይቅና ደሴ፣
ወልድያና ባቲ፣ ቦሩ - ወረባቦ፣
ሳይንትም ያለኸው ወረየሉ - ቆቦ፣
ወረመኑ፣ አንባሰል፣ መርሳና ቦረና፣
ድፍን ወሎ ያለህ የጁ፣ ወገል ጤና፣
ወያኔ ያለህን ባህልና ታሪክ፣
ሊያጠፋብህ ዘምቷል እንዳትፍረከረክ።
በጦሳ ተራራ ምለህ በቦርከና፣
ለነፃነት ታገል - በአንድነትህ ጽና።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ለእልፍ - አዕላፍ ግፉዓን
ጌታቸው አበራ ሰኔ ፪ ሺህ ፩ ዓ.ም. This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
በሸፍጥ፣ በተንኮል፣ በቂም ... ተበክለው፣
በጥላቻ፣ በሃኬት፣ በበቀል ... ተሞልተው፣
እልፍ-አዕላፍ ፍቅር መሸከም አቅቷቸው።
በዓይናችን አሳየን
ብርዞ ከፍራንክፈርት This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ኅዋ ድረስ ያመጠቀን ጥዑመ ዜማ ቅኝት
ድንበሩን ጥሶ ያለፈ የማይታዘዝ ለምድር ስበት
በስሜት ተውጦ አካልህ ሲፈነዳ ተመንጭቆ
ልሳንህ በኛ ላይ ገዝፎ ስነልቦናችን ተሰርቆ
ሙሉውን አስነብበኝ ...