እውነት (ወንድወሰን ሰብሰቤ)
እውነት
ወንድወሰን ሰብሰቤ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )
ሐቅን ስትናገር የኖረች አንደበት
መጽሐፍ ተገልጾ የተነበበበት
ኑፋቄ አመጡብን ሊቁ በሌለበት
እራስን ማዳን ነው ጊዜው አስፈርቷል
ሳይነጋ ሊመሽ ነው ሊቁም ሄዶ አልቋል
ልብና አንደበት ጥፋቱን አቅርቧል
ውሻው ተመሳስሎ ከሰው መሃል ቆሙዋል
ሙሉውን አስነብበኝ ...


