የስደት እፍታ - ፋሲል አየር ወለድ
(አጭር ልብወለድ)
ወለላዬ ከስዊድን
እግሬ እንደተነፋች ዶሮ ጢል ብሎ አብጧል። ጫማዬን ወጥሮት ማቆም እያቃተኝ ነው። ይኼን አሳዛኝ ሁኔታ ኃላፊው ማወቅ አለበት። ሄድኹኝ ምንም ሳልናገር ጫማዬን አውልቄ አሳየሁት። እሱም ምንም ሳይናገር ወደ ጓዳ ገብቶ ተመለሰ። የፕላስቲክ ነጠላ ጫማ አንጠልጥሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





(አጭር ልብወለድ)
ወለላዬ ከስዊድን
እግሬ እንደተነፋች ዶሮ ጢል ብሎ አብጧል። ጫማዬን ወጥሮት ማቆም እያቃተኝ ነው። ይኼን አሳዛኝ ሁኔታ ኃላፊው ማወቅ አለበት። ሄድኹኝ ምንም ሳልናገር ጫማዬን አውልቄ አሳየሁት። እሱም ምንም ሳይናገር ወደ ጓዳ ገብቶ ተመለሰ። የፕላስቲክ ነጠላ ጫማ አንጠልጥሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





አልክስ አብርሃም
አባቴ ስድስት ልጆቹን ሰበሰበና የመረረ ነገር ሲኖር ብቻ የሚጠቀምበትን ሰማያዊ ሽፋን ያለውን አጀንዳውን ፊቱ ዘርግቶ ስብሰባውን ከፈተ (ስለዚህ አጀንዳው ሌላ ቀን በሰፊው እና ወራለን)! ገና ከመጀመሪያው የእለቱን አጀንዳ ሲያስተዋውቅ ነበር ሁላችንም የደነገጥነው ‹‹ ወ/ሮ ማንያህልሻል ተክሌን የሚመለከት ነው ›› ሲል ግራ ተጋባን ...... የእናታችን ስም እንዲህ እንደባቡር ሃዲድ ረዝሞ ያውም በአባታችን ሙሉውን ሲጠራ ሰምተን አናውቅም! ማኑየ ....የኔገላ ....ወለላየ ነበር በደጉ ቀን ሲጠራት! ሌላው ያጨናነቀን ነገር አባባ የእናታችንን ስም እንዲህ ያራዘመ ዋናውን ጉዳይማ እስከ ነገወዲያም አይጨርሰው የሚል ስጋ ትነበር!
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ወለላዬ
ሰፈራችንን መሀል ለመሀል ሰንጥቆ ከሚያልፈው መንገድ በስተቀኝ ሃያ አንድ መኖሪያ ቤቶች ይገኛሉ። ከነዚህ ቤቶች ነዋሪዎች ውስጥ ከአብዛኛዎቹ ጋር የስጋ ዝምድና አለን። በተለይ በአንድ ግቢ ውስጥ የምንኖረው ስምንት ቤተሰቦች ደግሞ የቅርብ - በጣም የቅርብ ዘመዳሞች ነን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





በልጅግ ዓሊ
አርባ ቀኔ ሆነ ከተለየኋችሁ፣
ድምጼን ከሰማችሁ ዓይኔንም ካያችሁ፣
ከጠየቃችሁኝ ካነጋገርኳችሁ፣
አርባ ቀኔ ሆነ ከሄድኩኝ ትቻችሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ተሾመ ገብረስላሴ
፩
በቅድሚያ ስለራሴ ልንገርህ። አለመኖርን አላውቀውም ላውቀውም አልጓጓም። በመኖር ቤተ-መቅደስ ውስጥ ነኝ። መኖርን እቀድሳለሁ። መኖርን አሞካሻለሁ። እንዳንተው ስለመኖር አዜማለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...