ምነው ኖርዌይ!? (ቪዲዮ)
ወለላዬ ከስዊድን
የአንባብያን ድምፅ: 3 / 5





ወለላዬ ከስዊድን
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





እሁድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቨምበር 7 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በኒው ዮርክ ማራቶን ከ27ኛው ኪሎ ሜትር በኋላ በቀኝ እግሩ ጉልበት ላይ በደረሰበት ከፍተኛ ሕመም ምክንያት ውድድሩን አቋርጦ የወጣው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ራሱን ከአትሌቲክስ በጡረታ ማግለሉን በዚህ በጋዜጣዊ መግለጫው አስረድቷል። ለወጣቶቹ ቦታ መልቀቅ አለብኝ ሲል ተደምጧል። (ጋዜጣዊ መግለጫውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ታላቁ ገጣሚና ባለቅኔ ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) አሁንም በስደት በስዊድን መዲና ስቶክሆልም ይገኛል። አንዳንዶች ይህ ታላቅ የኢትዮጵያ ሀብት በሕይወት መኖሩን አያውቁም፣ የት እንደሚኖር የማያውቁም አሉ። ይህ ቪዲዮ በስዊድን የኢትዮጵያ ሙዚቃና ድራማ ቡድን ለታላቁ ገጣሚና ባለቅኔ ያበረከተለት ነው። በዚህ ቪዲዮ ላይ ያለው ሙዚቃ ደራሲ ዘነበ በቀለ ሲሆን፣ ምስልና ድምፅ ቅንብሩ ደግሞ በስዊድን የኢትዮጵያ ሙዚቃና ድራማ ቡድን ነው። ቪዲዮው የተዘጋጀው ሐምሌ 2002 ዓ.ም. (ጁላይ 2010 እ.ኤ.አ.) ነው።
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5




