በአገርዎና በራስዎ ቋንቋ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ይሳተፉ!
የኢትዮጵያ ዛሬ ዝግጅት ክፍል
እዚህ በመጫን በኢ-ሜይል ያገኙናል
የፋሲካ በዓል በዘመነ ኃይለሥላሴ
News & Views
Radio / TV
እሁድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቨምበር 7 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በኒው ዮርክ ማራቶን ከ27ኛው ኪሎ ሜትር በኋላ በቀኝ እግሩ ጉልበት ላይ በደረሰበት ከፍተኛ ሕመም ምክንያት ውድድሩን አቋርጦ የወጣው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ራሱን ከአትሌቲክስ በጡረታ ማግለሉን በዚህ በጋዜጣዊ መግለጫው አስረድቷል። ለወጣቶቹ ቦታ መልቀቅ አለብኝ ሲል ተደምጧል። (ጋዜጣዊ መግለጫውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
"ንጹህ ቋንቋዬን" ኃይሌ ሩትስ
ፕ/ር ሙሴ ተገኝ ስለሻዕቢያና ስለአርበኞች ግንባር ተናገሩ
የጨካኙና የአረመኔው ጆሴፍ ኮኒ አደን