በአገርዎና በራስዎ ቋንቋ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ይሳተፉ!
የኢትዮጵያ ዛሬ ዝግጅት ክፍል
እዚህ በመጫን በኢ-ሜይል ያገኙናል
News & Views
Radio / TV
"ሰው - አቤልና ቃዬል" የተሰኘውን ዘፈን አርቲስት ቴድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ከእስር ከተለቀቀ በኋላ የተጫወተው አዲስ ዘፈን ሲሆን፣ ጥቅምት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. (ኦክቶበር 11 ቀን 2009 እ.ኤ.አ.) በአዲስ አበባ ስታዲየም ለምኖ አዳረዎችን ለመርዳት ባዘጋጀው ኮንሰርት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ተጫውቶታል።
ግርግር (ሣጅን ዶክሌ)
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከኢሳት ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ
በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!
በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን
ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።
ኢትዮጵያ ዛሬ