Thank you! for visiting Ethiopia Zare.
If you can't read, you can download the font free - right now! Click Geez Unicode.
Contact Us; E-mail:- ethiopiazare@gmail.com
የፋሲካ በዓል በዘመነ ኃይለሥላሴ
News & Views
Radio / TV
በአትላንታና አካባቢዋ የሚገኙ የሲቪክ ማህበራት፣ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ታዋቂ ግለሰቦችና የከተማዋ ነዋሪዎች የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የክብር እንግድነት መሰረዝ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽና ጥቂት ያሏቸው የቀድሞ የፌዴሬሽኑ አመራር አባላት የተሻረው ውሳኔ እጅግ ያሳዘናቸው መሆኑን ባወጡት መግለጫ አስታወቁ። በሚቀጥለው አመት 2011 የሚካሄደው የሰሜን አሜሪካ የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል በአትላንታ እንደሚካሄድ ይታወቃል። (የመግለጫውን ሙሉ ቃል ይህንን በመጫን ያንብቡ!)
"ንጹህ ቋንቋዬን" ኃይሌ ሩትስ
ፕ/ር ሙሴ ተገኝ ስለሻዕቢያና ስለአርበኞች ግንባር ተናገሩ
የጨካኙና የአረመኔው ጆሴፍ ኮኒ አደን