|
|
|
Thursday, 18 December 2008 12:53 |
|
ከቴዲ አፍሮ ጉዳይ ጊዜያዊ ኮሚቴ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ (ዲሴምበር 16 ቀን 2008) Ethiopia Zare (ኀሙስ ታህሳስ 9 ቀን 2001 ዓ.ም. December 18, 2008)፦ በቅርቡ የተቋቋመመውና መጠሪያ ስሙ ”የቴዲ አፍሮ ጉዳይ ጊዜያዊ ኮሚቴ” የተሰኘው በአርቲስት ታማኝ በየነ የሚመራው ኮሚቴ በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ አወጣ። |
|
Read more...
|
|
|
|
Saturday, 27 September 2008 22:52 |
|
ኀሙስ መስከረም 15 ቀን 2001 ዓ.ም. አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የመንግሥት፣ የግል እና የውጭ የመገናኛ ብዙኀን ጋዜጠኞችን ጠርቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ከሁሉም የመገናኛ ብዙኀን ጋር ተቀራርቦ እንደሚሠራለና ለሁሉም በሩ ክፍት መሆኑን ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ፓርቲው የአጭርና የረጅም ጊዜ የሥራ ዕቅዶችን አውጥቶ ለመንቀሳቀስ አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገልጿል። የፓርቲው ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚከተለው ይገኛል። |
|
Read more...
|