ዋና ገጽ ቃለምልልስ ቃለምልልስ ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ ስለዚምባቡዌ የፖለቲካ ቀውስ ከቢቢሲ ጋር ያደረገው ቆይታ
 
ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ ስለዚምባቡዌ የፖለቲካ ቀውስ ከቢቢሲ ጋር ያደረገው ቆይታ Print E-mail
User Rating: / 21
PoorBest 

በኢትዮጵያና በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ተንታኝ የሆነው ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ በሻህ የዚምባቡዌን የፖለቲካ ቀውስ አስመልክቶ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን ጋር ሁለት ቃለምልልሶችን አድርጎ ነበር።

 

ዶ/ር ብሩክ በጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ - በኤሊኦት ስኩል ኦፍ ኢንተርናሽናል አፌርስ ያስተምራል። ቃለምልልሶቹ የተካሄዱት ሰኔ 17 እና ሰኔ 20 ቀን 2000 ዓ.ም. (June 24th እና June 27th 2008) ነው። (ቃለምልልሶቹን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ)

 

ክፍል ፩

 

 

ክፍል ፪

 

 

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 
Banner