Thank you! for visiting Ethiopia Zare.
If you can't read, you can download the font free - right now! Click Geez Unicode.
Contact Us; E-mail:- ethiopiazare@gmail.com
የፋሲካ በዓል በዘመነ ኃይለሥላሴ
News & Views
Radio / TV
በኢትዮጵያና በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ተንታኝ የሆነው ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ በሻህ የዚምባቡዌን የፖለቲካ ቀውስ አስመልክቶ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን ጋር ሁለት ቃለምልልሶችን አድርጎ ነበር።
ዶ/ር ብሩክ በጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ - በኤሊኦት ስኩል ኦፍ ኢንተርናሽናል አፌርስ ያስተምራል። ቃለምልልሶቹ የተካሄዱት ሰኔ 17 እና ሰኔ 20 ቀን 2000 ዓ.ም. (June 24th እና June 27th 2008) ነው። (ቃለምልልሶቹን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ)
ክፍል ፩
ክፍል ፪
"ንጹህ ቋንቋዬን" ኃይሌ ሩትስ
ፕ/ር ሙሴ ተገኝ ስለሻዕቢያና ስለአርበኞች ግንባር ተናገሩ
የጨካኙና የአረመኔው ጆሴፍ ኮኒ አደን