አርቲስት አብራር አብዶና ደበበ እሸቱ ስለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ምን ብለው ነበር

User Rating:  / 1
PoorBest 
Share

ሊመለከቱት የሚገባ!

Ethiopia Zare(ዓርብ ግንቦት 12 ቀን 2003 ዓ.ም. May 20, 2011) ፦ ሁለቱን ታዋቂ አርቲስቶች አብራር አብዶን እና ደበበ እሸቱን ጨምሮ ሌሎችም ስለየሙዚቃው ንጉሥ ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ የተናገሩትን ፋሲል በቀለ ከስዊድን በድምፅና በምስል በሁለት ክፍሎች በመክፈል እንደሚከተለው አጠናክሮታል። (ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ! ሁለተኛውን ክፍል ለመመልከት ደግሞ ከቪዲዮው በታች ያለውን ”ሙሉውን አስነብበኝ ...” የሚለውን ይጫኑ!)

ክፍል ፩

 

ክፍል ፪ (ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)

Share
Template by A4