|
ካሕሳይ በርኸ እና ተስፋይ አፅብሃ (የካቲት 26 ቀን 2002 ዓ.ም. / ማርች 5 ቀን 2010) መለስ የህወሓት 35ኛውን ዓመት አስመልክቶ ሲናገርና በድምፅ ወያነ ትግራይ ጥያቄዎች ቀርበውለት ሲመልስ ልዩ ክብደት የሚሰጣቸው የቅስቀሳ መልዕክቶች አሉ። አንዱ መልዕክት በሃሳቦች ላይ ሳይሆን በሰዎችና ድርጅቶች እንዲሁም በተሸፋፈነ መልክ በህዝብ ላይ ያነጣጠረ አስቀያሚ፣ መጥፎ አርኣያነት ያለውና ባህላችንን የሚበክል ስድብ ነው። ሁለተኛው ደግሞ በሃሳቦች ላይ ያተኮረ የሚመስል ነገር ግን ሃሳቡ የተቃዋሚዎች መሆኑን ማስረጃ ሳይቀርብለት በእነሱ ያልተባለን እንደተባለ አድርጎ የሚያቀርበው በውሸት ላይ የተመሰረተ ህዝብን የማወናበድና የማስፈራራት ቅስቀሳ ነው። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|