|
ሉሉ ከበደ
የዘጠኝ ዓመት ልጅ ነው። አንድ ቀን አባቱን ጠየቀው፤ ” አባባ ፖለቲካ ምንድነው?” “ ጥሩ ጥያቄ ነው ልጄ! ቁጭ በል በምሳሌ አስረዳሀለሁ። “ ይልና አባት ልጁን ካስቀመጠ በሗላ ‘’ፖለቲካ ማለት እንግዲህ ይህን ቤታችንን እንደ ሀገር ቁጠረው። ቤታችን ሀገር ማለት ነው። በቤታችን ውስጥ ስራ እየሰራሁ ገንዘብ የማመጣ እኔ ነኝ። እኔን እንደ ካፒታሊዝም ቁጠረኝ። እኔ ካፒታሊዝም እባላለሁ። እናትህ ደግሞ እኔ በማመጣው ገንዘብ ለቤታችን የሚያስፈልገንን ሁሉ ምግብም ልብስም ሌላውንም እየገዛች ታስተዳድረናለች ማለት ነው። እናትህን ደግሞ እንደመንግስት ቁጠራት። እናትህ መንግስት ነች።
|
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|