ዋና ገጽ
 
Ethiopia Zare

ለሱዳን ተቆርሶ የተሰጠውን መሬት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኤምባሲ የተቃውሞ ሠልፍ ተካሄደ Print E-mail
User Rating: / 18
PoorBest 

Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. August 01, 2008)፦ በስዊድን የሚገኙና ለእግር ኳስ ውድድር በስቶክሆልም ለመሳተፍ ከተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት የመጡ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የተቃውሞ ሠልፍ በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ኤምባሲ ተካሄደ። የተቃውሞ ሠልፉ ዓላማ የኢህአዴግ መንግሥት ከምዕራብ ኢትዮጵያ ቆርሶ ለሱዳን መንግሥት የሰጠውን መሬት በመቃወም ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

"ጤዛ" ሁሉም ሰው ማየት የሚገባው ድንቅ ፊልም Print E-mail
User Rating: / 132
PoorBest 

ክንፉ አሰፋ - ከአምስተርዳም

Teza; A film by Haile Gerimaዳይሬክተር - ኃይሌ ገሪማ

ርዝመት - 140 ደቂቃ

ቋንቋ - አማርኛ

ሰብታይትል - እንግሊዝኛ / ፈረንሳይኛ / ዳች

እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ ከሀገሩ በተሰደደው ኢትዮጵያዊ ምሁር በዶ/ር አንበርብር (አሮን አረፈ-ዓይኔ) ሕይወት (narratives) ላይ የተመሰረተ ታሪክ ቀመስ - እውነት ቀመስ - ፊልም ነው ጤዛ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
የአሳዛኙ ዜና ኀዘን Print E-mail
User Rating: / 30
PoorBest 

ወለላዬ ከስዊድን This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it

መቼም ተስፋዬ ገብረአብ ከጻፈ አንድ ትዝታ የሚጭር ወይም ስሜት የሚነካ ነገር አያጣም። ባለፈው ሣምንት ”አሳዛኝ ዜና” በሚል ርዕስ በጻፈው ጽሁፉ ደግሞ ስሜቴን መንካት ሳይሆን በክፉ የኀዘን ትዝታ ውስጥ ዘፍቆኝ ሰነበትኩ። እንዴት ሆኖ ማለትዎ አይቀርም፤ እነሆ!

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

በሱማሊያ የኢትዮጵያ ጦር ሰፈር በአጥፍቶ ጠፊዎች ተጠቃ! Print E-mail

አልሸባብ 10 ወታደሮች ገደልኩ ብሏል

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2004 ዓ.ም. January 25, 2012)፦ በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ጠቅላይ ሰፈር ላይ የአልሸባብ አጥፍቶ ጠፊ በሚኒባስ ሙሉ የታጨቁ ቦምቦች ማፈንዳቱ ተዘገበ። በጥቃቱ 10 የኢትዮጵያ ወታደሮች መግደሉን አልሸባብ ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ በጠራው ሀገራዊ ጉባዔ የወሰደው አቋምና ያሳለፈው ውሳኔ Print E-mail

Ethiopia Zare (ኀሙስ ሐምሌ 10 ቀን 2000 ዓ.ም. July 17, 2008)፦ የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ኮሚቴ ባለፈው ሰኔ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. (2, 2008) በዋሽንግተን ዲ.ሲ. ከተማ በሜሪዎት ዋሽንግተን ሆቴል የመሰብሰቢያ ባካሄደው ባደረገው ሀገራዊ ጉባዔ ላይ ተወሰደውን አቋምና የተላለፈውን ውሳኔ ዛሬ ለህዝብ ይፋ አደረገ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 
«StartPrev12345678910NextEnd»

Page 1 of 251

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 


ኢሳትን ይርዱ!