Home
 

ለሱዳን ተቆርሶ የተሰጠውን መሬት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኤምባሲ የተቃውሞ ሠልፍ ተካሄደ Print E-mail
User Rating: / 17
PoorBest 
ኢትዮ-ሱዳን ድንበር - ዘገባ

Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. August 01, 2008)፦ በስዊድን የሚገኙና ለእግር ኳስ ውድድር በስቶክሆልም ለመሳተፍ ከተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት የመጡ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የተቃውሞ ሠልፍ በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ኤምባሲ ተካሄደ። የተቃውሞ ሠልፉ ዓላማ የኢህአዴግ መንግሥት ከምዕራብ ኢትዮጵያ ቆርሶ ለሱዳን መንግሥት የሰጠውን መሬት በመቃወም ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

"ጤዛ" ሁሉም ሰው ማየት የሚገባው ድንቅ ፊልም Print E-mail
User Rating: / 101
PoorBest 
Art - Movie

ክንፉ አሰፋ - ከአምስተርዳም

Teza; A film by Haile Gerimaዳይሬክተር - ኃይሌ ገሪማ

ርዝመት - 140 ደቂቃ

ቋንቋ - አማርኛ

ሰብታይትል - እንግሊዝኛ / ፈረንሳይኛ / ዳች

እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ ከሀገሩ በተሰደደው ኢትዮጵያዊ ምሁር በዶ/ር አንበርብር (አሮን አረፈ-ዓይኔ) ሕይወት (narratives) ላይ የተመሰረተ ታሪክ ቀመስ - እውነት ቀመስ - ፊልም ነው ጤዛ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
ቫንኩቨር በመጀመሪያው የኢትዮጵያዊያን የክርምት ፌስቲቫል ደምቃ ዋለች Print E-mail
News - Latest

በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ካናዳዊያንና አሜሪካዊያን ተገኝተው ነበር

“ብርቱካን መፈታት አለባት” የካናዳ ፓርላማ ተመራጭ ሚስተር ፒተር ጁሊያን

በቫንኩቨር ካናዳ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ የክረምት ፌስቲቫል ከአሁን ቀደም ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በፖለቲካ በሀይማኖትና በተለያዩ የማህበራዊ ችግሮች ምክንያት ተራርቆ የነበረው ነዋሪ በሙሉ በአንድ ላይ በመሰባሰብ በደማቅ ሁኔታ መከበሩ ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

ብርቱካንን እንጂ ዓላማውን ማሰር አይቻልም!!! Print E-mail
News - ሪፖርታዥ

በስዊድን የተካሄደ ብርቱካን ትፈታ ህዝባዊ ስብሰባ

ስሜነህ ታምራት - ከስዊድን

Stockholm 2010, 02, 20 Free Birtukan!

የመሰብሰቢያ አዳራሹ በኢትዮጵያና በስዊድን ሰንደቅ ዓላማዎች ከብርቱካን ፎቶግራፍ ጋር ተውበዋል። ወደ ውስጡ ሲገባ ብርቱካን ቃሌ ብላ ከሰጠችው የተወሰደው የእውነተኛ ምስክርነት ንግግርና ለእስር ምክንያት ተብሎ የቀረበው በስዊድን ጉብኝትዋ ስለምህረቱ አፈፃፀም ያደረገችው ንግግር ይሰማል። በተለያዩ ሀገሮች ከህዝብ ጋር ስትወያይ ”ባገራችን ሠላም ዲሞክራሲና የሕግ የበላይነት እንዲከበር እኔ በዓላማዬ ፅኑ ነኝ እናንተስ?” በማለት ያስተላለፈችውና በማንኛውም ሐቀኛ ዜጋ ዘወትር የማይረሳው የቆራጥነት መንፈሧ በአየር ላይ ይታያል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ በጠራው ሀገራዊ ጉባዔ የወሰደው አቋምና ያሳለፈው ውሳኔ Print E-mail
ኢትዮ-ሱዳን ድንበር - ዘገባ

Ethiopia Zare (ኀሙስ ሐምሌ 10 ቀን 2000 ዓ.ም. July 17, 2008)፦ የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ኮሚቴ ባለፈው ሰኔ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. (2, 2008) በዋሽንግተን ዲ.ሲ. ከተማ በሜሪዎት ዋሽንግተን ሆቴል የመሰብሰቢያ ባካሄደው ባደረገው ሀገራዊ ጉባዔ ላይ ተወሰደውን አቋምና የተላለፈውን ውሳኔ ዛሬ ለህዝብ ይፋ አደረገ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 
«StartPrev12345678910NextEnd»

Page 1 of 192

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች