|
ክንፉ አሰፋ - ከአምስተርዳም ዳይሬክተር - ኃይሌ ገሪማ
ርዝመት - 140 ደቂቃ ቋንቋ - አማርኛ ሰብታይትል - እንግሊዝኛ / ፈረንሳይኛ / ዳች እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ ከሀገሩ በተሰደደው ኢትዮጵያዊ ምሁር በዶ/ር አንበርብር (አሮን አረፈ-ዓይኔ) ሕይወት (narratives) ላይ የተመሰረተ ታሪክ ቀመስ - እውነት ቀመስ - ፊልም ነው ጤዛ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
ወለላዬ ከስዊድን
This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it
መቼም ተስፋዬ ገብረአብ ከጻፈ አንድ ትዝታ የሚጭር ወይም ስሜት የሚነካ ነገር አያጣም። ባለፈው ሣምንት ”አሳዛኝ ዜና” በሚል ርዕስ በጻፈው ጽሁፉ ደግሞ ስሜቴን መንካት ሳይሆን በክፉ የኀዘን ትዝታ ውስጥ ዘፍቆኝ ሰነበትኩ። እንዴት ሆኖ ማለትዎ አይቀርም፤ እነሆ!
|
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|