Home

ለሱዳን ተቆርሶ የተሰጠውን መሬት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኤምባሲ የተቃውሞ ሠልፍ ተካሄደ Print E-mail
User Rating: / 14
PoorBest 
ኢትዮ-ሱዳን ድንበር - ዘገባ

Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. August 01, 2008)፦ በስዊድን የሚገኙና ለእግር ኳስ ውድድር በስቶክሆልም ለመሳተፍ ከተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት የመጡ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የተቃውሞ ሠልፍ በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ኤምባሲ ተካሄደ። የተቃውሞ ሠልፉ ዓላማ የኢህአዴግ መንግሥት ከምዕራብ ኢትዮጵያ ቆርሶ ለሱዳን መንግሥት የሰጠውን መሬት በመቃወም ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

"ጤዛ" ሁሉም ሰው ማየት የሚገባው ድንቅ ፊልም Print E-mail
User Rating: / 81
PoorBest 
Art - Movie

ክንፉ አሰፋ - ከአምስተርዳም

Teza; A film by Haile Gerimaዳይሬክተር - ኃይሌ ገሪማ

ርዝመት - 140 ደቂቃ

ቋንቋ - አማርኛ

ሰብታይትል - እንግሊዝኛ / ፈረንሳይኛ / ዳች

እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ ከሀገሩ በተሰደደው ኢትዮጵያዊ ምሁር በዶ/ር አንበርብር (አሮን አረፈ-ዓይኔ) ሕይወት (narratives) ላይ የተመሰረተ ታሪክ ቀመስ - እውነት ቀመስ - ፊልም ነው ጤዛ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
ብርቱካንን እንጂ ዓላማውን ማሰር አይቻልም!!! Print E-mail
News - ሪፖርታዥ

በስዊድን የተካሄደ ብርቱካን ትፈታ ህዝባዊ ስብሰባ

ስሜነህ ታምራት - ከስዊድን

Stockholm 2010, 02, 20 Free Birtukan!

የመሰብሰቢያ አዳራሹ በኢትዮጵያና በስዊድን ሰንደቅ ዓላማዎች ከብርቱካን ፎቶግራፍ ጋር ተውበዋል። ወደ ውስጡ ሲገባ ብርቱካን ቃሌ ብላ ከሰጠችው የተወሰደው የእውነተኛ ምስክርነት ንግግርና ለእስር ምክንያት ተብሎ የቀረበው በስዊድን ጉብኝትዋ ስለምህረቱ አፈፃፀም ያደረገችው ንግግር ይሰማል። በተለያዩ ሀገሮች ከህዝብ ጋር ስትወያይ ”ባገራችን ሠላም ዲሞክራሲና የሕግ የበላይነት እንዲከበር እኔ በዓላማዬ ፅኑ ነኝ እናንተስ?” በማለት ያስተላለፈችውና በማንኛውም ሐቀኛ ዜጋ ዘወትር የማይረሳው የቆራጥነት መንፈሧ በአየር ላይ ይታያል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

"በጣም በጥሩ ጤንነት ላይ እገኛለሁ፤ ጥሩ የመንፈሥ መነቃቃት አለኝ" ቴዲ አፍሮ Print E-mail
User Rating: / 61
PoorBest 
Interview - Interview

Teddy Afro, ቴዲ አፍሮ ”ግዕዝ ብማር ደስ ይለኛል”

ወጣቱ፣ እውቁና ታዋቂው ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ከእስር ከተለቀቀ ሦስት ወር የሆነው ሲሆን፣ በውጭ ሀገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን የመገናኛ ብዙኀን ጋር ሰፋ ያለ ቃለምልልስ ያደረገው ከኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ ጋር ሲሆን፤ ቃለምልልሱን ያደረገው ከኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ያሬድ ክንፈ ጋር ነው። በዚህ ቃለምልልስ ላይ ያሬድ በቴዲ አፍሮ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ፣ በቴዲ እስር ቤት ቆይታ ላይ፣ በድምፃዊው የሙዚቃ፣ የግጥምና የመድረክ ሥራ ላይ፣ በአርቲስቱ የግል ሕይወት ጉዳይ ላይ፣ ባለፈው ጥቅምት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም ለምን ”ያስተሰርያል” የሚለውን ዘፈን እንዳልዘፈነ፣ በስዊድንና በኖርዌይ ኮንሰርቶቹ እሰጥ አገባና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ጥያቄዎችን ለአርቲስት ቴዲ አፍሮ አቀርቦለታል። አርቲስት ቴዲ አፍሮን ለቃለምልልሱ እያመሰገንን፤ መልካም ንባብ ለአንባቢዎቻችን እንመኛለን!

ሙሉውን አስነብበኝ ...
  
ኢትዮጵያዊቷ አሪታ ፍራንክሊን (ዘነበ በቀለ) Print E-mail
User Rating: / 1
PoorBest 
Art - አስተያየትArt Opinion

ዘነበ በቀለ

ርዕሱ ብዙዎችን ያሳስታል ብዬ አልገምትም። የሁለቱንም ዘፋኞች ሙዚቃ አገናዝቦ መረዳት የሚቻል ነውና። አሪታ በልጅነት ዘመኗ ”ሬሰኩዩሚ” እያለች ያቀነቀነችው ሙዚቃ በአንድ በኩል የሙዚቃው ርዕስ ጭንቀቷን ገላጭ ቢመስልም፤ በሌላ በኩል ደግሞ የድምፅዋን ልክ ያሳየችበት ዕፁብ ድንቅ የሆነ ዜማዋ ነው። ኢትዮጵያዊቷ አሪታ ፍራንከሊን ደግሞ በባህላዊ መንገድ ችግርን አምቆ መያዝ እንጂ ለአደባባይ አስጥቶ ማሳየት የተለመደ አይደለምና ሁሉን ቻይ ሆና መከራዋን የምትገፋው ድምፃዊቷ ማሪቱ ለገሠ ነች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 
«StartPrev12345678910NextEnd»

Page 1 of 176
 

Memorial for Abune Zena Markos