(በዚህ ዓምድ ስር የሚስተናገዱትን ጽሁፎች ለማንበብ ከፈለጉ ከታች "Article Title" ከሚለው ስር በተራ ቁጥር ከተደረደሩት ርዕሶች አንዱን ይጫኑ።)
"ጦማር" የሚለውን የአማርኛ ቃል የአለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ የአማርኛ መዝገበ ቃላት "መጽሐፍ፤ ደብዳቤ፤ ክታብ፤ የመልዕክት፣ የትዕዛዝና የሠላምታ ቃል ያለበት፤ ካገር ወዳገር በፖስታ የሚላክ፤ ወይም በሰው እጅ የሚሰደድ ..." በማለት ይፈታዋል። "ጦማር" ብለን በሰየምነው በዚህ ዓምድ ስር በስደት የሚገኙ እና ሀገር ቤት ያሉ ኢትዮጵያውያን ከወዳጅ ጓደኞቻቸውና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የሚለዋወጧቸው ደብዳቤዎችና ማስታወሻዎች ይስተናገዱበታል። እርስዎም ከወዳጅ ዘመዶችዎ ጋር የተለዋወጡዋቸው ጦማሮች/ደብዳቤዎች ካሉ በኢ-ሜይል አድራሻችን
This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it
ያግኙንና ጦማርዎትን እናስተናግድልዎታለን። |
|
|
|