Thank you! for visiting Ethiopia Zare.
If you can't read, you can download the font free - right now! Click Geez Unicode.
Contact Us; E-mail:- ethiopiazare@gmail.com
የፋሲካ በዓል በዘመነ ኃይለሥላሴ
News & Views
Radio / TV
ባለፈው ሣምንት ቅዳሜ ታህሳስ 18 ቀን 2001 ዓ.ም. “መድረክ ለዲሞክራሲያዊ ምክክር በኢትዮጵያ” (የምክክር መድረክ) የተሰኘው ድርጅት በኢምፔሪያል ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ስድስት ምሁራን የውይይት ጽሑፍ ማቅረባቸውን መዘገባችን አይዘነጋም። የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳም አንዱ ጽሑፍ አቅራቢ የነበሩ ሲሆን፣ “የብሔርና የግለሰብ መብት ጥያቄ በኢትዮጵያ - ትናንትናና ዛሬ” በሚል ርዕስ የመወያያ ጽሑፋቸውን አቅርበዋል።
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ለውይይት ያቀረቡትን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ።
"ንጹህ ቋንቋዬን" ኃይሌ ሩትስ
ፕ/ር ሙሴ ተገኝ ስለሻዕቢያና ስለአርበኞች ግንባር ተናገሩ
የጨካኙና የአረመኔው ጆሴፍ ኮኒ አደን
በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!
በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን
ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።
ኢትዮጵያ ዛሬ