Home መጣጥፍ አስተያየት ግንቦት 7 - ዳግማዊ ኢህአፓ ነውን?
ግንቦት 7 - ዳግማዊ ኢህአፓ ነውን? Print E-mail
User Rating: / 31
PoorBest 
Articles
Saturday, 26 July 2008 18:25

አማኑዔል ዘሰላም ጁላይ 25, 2008

"ዶ/ር ብርሃኑ ጠመንጃ አወጁ ይባላል። እውነት ነው እንዴ?" ብሎ አንድ ወዳጄ ደውሎ ጠየቀኝ። ለመመለስ ትንሽ አንገራገርኩኝ። ዘግየት የማለትና የማቅማማት ነገር ታየብኝ። የምመልሰውን አላወኩም ነበር። መሃል መሃል እያረፍኩኝ ዶ/ር ብርሃኑ ከቅንጅት እንደወጡ፣ በአሁኑ ሰዓት በውጭ ሀገር እንደሚኖሩ፣ ግንቦት ሰባት የሚባል አዲስ ድርጅት እንደመሰረቱና የጠመንጃ ትግል ይሁን ምን ይሁን የማይታወቅ የ"አመጽ ትግል" ብለው የሚጠሩትን ለመጀመር እንደወሰኑ ተናገርኩኝ።

 

ሙሉ ጽሑፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

 

 

 
 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ