Thank you! for visiting Ethiopia Zare.
If you can't read, you can download the font free - right now! Click Geez Unicode.
Contact Us; E-mail:- ethiopiazare@gmail.com
የፋሲካ በዓል በዘመነ ኃይለሥላሴ
News & Views
Radio / TV
አማኑዔል ዘሰላም ጁላይ 25, 2008
"ዶ/ር ብርሃኑ ጠመንጃ አወጁ ይባላል። እውነት ነው እንዴ?" ብሎ አንድ ወዳጄ ደውሎ ጠየቀኝ። ለመመለስ ትንሽ አንገራገርኩኝ። ዘግየት የማለትና የማቅማማት ነገር ታየብኝ። የምመልሰውን አላወኩም ነበር። መሃል መሃል እያረፍኩኝ ዶ/ር ብርሃኑ ከቅንጅት እንደወጡ፣ በአሁኑ ሰዓት በውጭ ሀገር እንደሚኖሩ፣ ግንቦት ሰባት የሚባል አዲስ ድርጅት እንደመሰረቱና የጠመንጃ ትግል ይሁን ምን ይሁን የማይታወቅ የ"አመጽ ትግል" ብለው የሚጠሩትን ለመጀመር እንደወሰኑ ተናገርኩኝ።
ሙሉ ጽሑፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
"ንጹህ ቋንቋዬን" ኃይሌ ሩትስ
ፕ/ር ሙሴ ተገኝ ስለሻዕቢያና ስለአርበኞች ግንባር ተናገሩ
የጨካኙና የአረመኔው ጆሴፍ ኮኒ አደን
በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!
በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን
ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።
ኢትዮጵያ ዛሬ