Home መጣጥፍ አስተያየት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሎስ አንጀለስ ያደረገው ንግግር
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሎስ አንጀለስ ያደረገው ንግግር Print E-mail
User Rating: / 18
PoorBest 
Articles
Tuesday, 22 July 2008 22:14

እሁድ ሐምሌ 13 ቀን 2000 ዓ.ም. (July 20, 2008) ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ በሎስ አንጀለስ ባደረገው ህዝባዊ ውይይት ላይ ንቅናቄውን በመወከል አቶ መስፍን አማን እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ተገኝተዋል። በዚሁ ህዝባዊ ውይይት ላይ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ "የሕግ የበላይነት የሠላማዊና የሠለጠነ ፖለቲካ መሰረት ነው። መለስ ዜናዊ ሕግ በሆነበት ሀገር ግን ..." በሚል ርዕስ ንግግር አድርገዋል። ሙሉውን ንግግር በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

 
 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ