በአገርዎና በራስዎ ቋንቋ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ይሳተፉ!
የኢትዮጵያ ዛሬ ዝግጅት ክፍል
እዚህ በመጫን በኢ-ሜይል ያገኙናል
News & Views
Radio / TV
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ቅዳሜ ሚያዝያ 11 ቀን 2000 ዓ.ም. (አፕሪል 19 ቀን 2008 እ.ኤ.አ.) በቶሮንቶ ከተማ ካናዳ ከኢትዮጵያውያኖች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ "የሞራል እኩልነት ጥያቄዎችና የአመለካከት ችግራቸው፤ ምን ያህሉ ከተግባር ለመራቅ የሚደረግ እራስን የመሸንገያ መሣሪያ ነው?" በሚል ርዕስ ንግግር አድርገዋል። ሙሉ ንግግሩን በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ። (Read on PDF)
ግርግር (ሣጅን ዶክሌ)
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከኢሳት ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ
በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!
በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን
ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።
ኢትዮጵያ ዛሬ