ዋና ገጽ መጣጥፍ አስተያየት “ምርጫማ ጥሩ ነው” መክብብ ማሞ
 
“ምርጫማ ጥሩ ነው” መክብብ ማሞ Print E-mail
User Rating: / 7
PoorBest 

መክብብ ማሞ ( This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it )

… የቅንጅት ሕጋዊ ወራሽ ነኝ የሚለው አንድነት ፓርቲ መድረክን ከመሠረቱ ስምንት ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው። በአጀማመሩ የቅንጅትን ስትራቴጂ እየተከተለ ያለው መድረክ በዚህ አካሄዱ ከቀጠለ በመጪው ምርጫ የመሳተፍ አዝማሚያ ይታይበታል። በተለይ ባለፈው 1997 ምርጫ ከተቃዋሚው ጎራ ያልነበሩ አዳዲሶቹ የመድረክ አባላት በዚህኛው ምርጫ ዕድላቸውን የመሞከር ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጮች ይታያሉ። መድረክ ከተሳተፈ ደግሞ አንድነት ፓርቲም እንደአባልነቱ መሳተፉ የማይቀር ይሆናል። ይህ ከሆነ ደግሞ አቶ አስራት “የብርቱካን ጉዳይ በምርጫው ለመሳተፍ ቅድመ ሁኔታ አይሆንም” ያሉት ትክክል ነው ማለት ነው። ስለዚህ ዶ/ር ኃይሉ የሰጡት ማስተባበያ ተቀባይነት አይኖረውም፤ በመሆኑም አንድነት ፓርቲ የወ/ት ብርቱካንን መፈታት በምርጫ ለመሳተፍ እንደ ቅድመ ሁኔታ ሳያቀርብ በምርጫው ይሳተፋል ማለት። ይዘገንናል!! …

 

ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!

 

 

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 


ኢሳትን ይርዱ!


በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ