ዋና ገጽ መጣጥፍ አስተያየት መቆጣት ያቃተው ወይስ … ህዝብ (ዳናቸው ቢያድግልኝ)
 
መቆጣት ያቃተው ወይስ … ህዝብ (ዳናቸው ቢያድግልኝ) Print E-mail
User Rating: / 0
PoorBest 

መቆጣት ያቃተው ወይስ ቁጣውን ወደ ተግባር መለወጥ የተሳነው ህዝብ

Funeral; A woman carries the body of a child who died of malnutrition.ዳኛቸው ቢያድግልኝ This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it

በሀገራችን የተለመደው በደስታም ይሁን በኀዘን አብሮነት ነበር። እኒህ የፎቶ መረጃዎች ግን የሚያመለክቱት አስተዛዛኝም ጭምር የጠፋበትና ልጅን በብርድልብስ ጠቅልሎ ብቻውን ወደ ቀብር መሄድን ነው። ይህ ዝነኛውና አረንጓዴው ረሃብ በመባል የሚታወቀውና በተለይ በደቡብ ክልል ያለውን ህዝብ እያጠፋ ያለው ምርት አልባነት ነው። በለምለሙ መስክ ላይ የእህል ክምር ሳይሆን የሕፃናት ሬሳ የሚቆለልበት የሀገራችን ክፍል መሆኑ ነው።

 

ልጆቹን በቀረችው ብርድልብስ ገንዞ ብቻውን የሚቀብር ህዝብ ነው የትግራይ ልጆችን ለማስተማር ይሆን ዘንድ ለትምህርት ቤታቸው ማሰሪያ ገንዘብ የሚያበረክተው። የትግራይ ልጆች ሲማሩ የደቡብ ሕፃናት በረሃብ እየረገፉ ለዐረብ ቱጃር ለሚሸጡ መሬቶች ማዳበሪያ ይሆናሉ።

 

ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ

 

 

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 


ኢሳትን ይርዱ!


በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ