ዋና ገጽ መጣጥፍ አስተያየት መለስ ሰጠ! መለስ ነሳ! (ተስፋዬ ገብረአብ)
 
መለስ ሰጠ! መለስ ነሳ! (ተስፋዬ ገብረአብ) Print E-mail
User Rating: / 4
PoorBest 

ተስፋዬ ገብረአብ

በዚህ ሰሞን “የዋህ አዛውንት” በሚል ርእስ ያሰፈርኩትን አጭር መጣጥፍ አስመልክቶ አንዳንድ አሉታዊ አስተያየቶችን አንብቤያለሁ። እናም “ዶክተር ነጋሶ ተርበዋል፣ ተጠምተዋል” በሚል ርእስ ታትሞ ያነበብኩት ቃለመጠይቅ እጅግ እንዳስገረመኝ ተጨማሪ አስተያየት ማከሉን ወደድኩ።

 

ዶክተር ነጋሶ የቤታቸው ጣሪያ ውሃ እንደሚያፈስና ቀዳዳውን በላስቲክ እየሸፈኑ ክረምቱን እንዳሳለፉ ተናግረዋል። እስኪ በድጋሚ እናጢነው? በርግጥ ለጣራ ቆርቆሮ መበሳት ችግር የነጋሶ አቅም ላስቲክ መሸፈን ብቻ ነበር? እኔ እስከማውቀው ለቆርቆሮ መቀደድ ችግር መፍትሄው ሌላ ቆርቆሮ መተካት ነው። ያን ማድረግ ደግሞ ከነጋሶ አቅም በላይ አልነበረም። ነጋሶን ከሚያክል የተቃዋሚ ድርጅት መሪ በዚህ ደረጃ ስለ ግል ችግር መስማትም የሚጠበቅ አልነበረም። ምክንያቱም የዚህ ዘመን አንገብጋቢ ጉዳይ የሃገሪቱ የህልውና ጣሪያ መቀደድ እንጂ የነጋሶ ጣሪያ ጉዳይ አይደለም። ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)

 

ተያያዥ

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 
Banner

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ