ዋና ገጽ መጣጥፍ አስተያየት የዋህ አዛውንት (ተስፋዬ ገብረአብ)
 
የዋህ አዛውንት (ተስፋዬ ገብረአብ) Print E-mail
User Rating: / 6
PoorBest 

ተስፋዬ ገብረአብ

በስደት በከተምኩባት የስደት ጎጆዬ በፀጥታ ተቀምጬ፣ ”የስደተኛው ማስታወሻ”ን የአርትኦት ስራ እየሰራሁ ሳለ አንድ ጓደኛዬ የኢሜይሌ መልእክት ላከሌኝ።

”ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ስላንተ ተናግረዋልና አንብበው” የሚል ነበር መልእክቱ።

በተጠቆምኩት ሊንክ ገብቼ ቃለመጠይቁን አነበብኩት። እናም በእውነቱ የነጋሶ ቃለመጠይቅ ልቤን ክፉኛ ስለነካው፣ የአርትኦት ስራዬን አቋርጬ ይችን ወግ ጫርኩ።

* * *

የእንባ ከረጢቴ ባይደርቅ ኖሮ በነጋሶ ቃለመጠይቅ ስቅስቅ ብዬ አለቅስ ነበር። ዳሩ ምን ያደርጋል? ማልቀስ ካቆምሁ ቆየሁ። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ እንዲህ ችግር ላይ ይወድቃሉ ብሎ ከቶ ማን ያስባል? በቃለመጠይቁ ከገለፁልን ጥቂቱን ልቀንጭብላችሁ፣ ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)

 

ተያያዥ

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 
Banner

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ