ዋና ገጽ መጣጥፍ አስተያየት "ድሃ የሚበላው እንጂ የሚከፍለው አያጣም" (አሥራደው)
 
"ድሃ የሚበላው እንጂ የሚከፍለው አያጣም" (አሥራደው) Print E-mail
User Rating: / 17
PoorBest 

አሥራደው (ከፈረንሣይ)

መንደርደሪያ

አንቺ ድሮ! ማነው ባልሽ?

አውራ ድሮ!

ምን ያበላሻል?

ተበድሮ!

ምኑን ይከፍላል?

መሬት ጭሮ!

መሬት ሲጭር፤

እዛው ፍንችር!!

ውይ! ውይ! ውይ! እያለ የሚጫወቱት ለቅሶ መሰሌ የልጆች ጫወታ ታወሰኝ።

 

እንዳሁኑ ሳይሆን ደሮ፤ ያኔ ጥንት፤ ባገር ወግ፤ ባገር ባህሌና ቋንቋ፤ ሌጆች ሲጫወቱ ለዛ ነበረው "ለዚያም ነበር እረኛ ምን ብሎ ዘፈነ?" ይባል የነበረው። የህዝብ ብሶት፣ ያስተዳደር በደል፣ ብሎም ትንቢት ቢጤም፤ በልጆች አንደበት ይነገር ነበርና "ለልጅ እግዜር ያሳየዋል" ይባላል። ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ)

 

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 
Banner

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ