|
Articles
|
|
Sunday, 24 August 2008 16:23 |
|
ግርማ ካሣ - ቺካጎ (
This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it
) እሁድ ነኀሴ 18 ቀን 2000 ዓ.ም.  
“ድሮ መች ነበረ ዘር መርጦ ጎሮቤት በጠዋቱ በጥንቱ በነአባብዬ ቤት እድር መቃብሩ ሲያሰባስባቸው መች ይጠየቅ ነበር የዘር ሃረጋቸው” 1 በቤጂንግ አትሌቶቻችን በወርቅ፣ በብር እና በነኀስ የተሰሩ ሜዳሊያዎች ብቻ አልነበረም ያስገኙት። የኦሎምፒክ ኮሚቴ ከሚሰጠው ሜዳሊያዎች ያለፈ፣ የኦሎምፒክ ባለሥልጣናት የማያወቁት፣ እጅግ በጣም የከበረ የሜዳሊያዎች ሁሉ ሜዳሊያ ይዘውልን መጥተዋል። … አሲዮ ቤሌማ!!! |
|
Read more...
|
|
|
Articles
|
|
Sunday, 24 August 2008 12:45 |
|
በቅርቡ አሜሪካዊው ፕሮፌሠር ዶናልድ ሌቪን ”ኦባማ እና ኢትዮጵያ - ከተስፋ መጣት ወደ መሪነት” በሚል በእንግሊዝኛ ያቀረቡትን ጽሑፍ በሀገር ውስጥ የሚታተመው ”እንቢልታ” የተሰኘው ጋዜጣ ወደ አማርኛ ተርጉሞ ለንባብ አብቅቶታል። ይህንኑ ትርጉም የኢትዮጵያ ዛሬ ታዳሚዎች በሀገራቸው ቋንቋ ቢያነቡት ለግንዛቤ ይረዳቸዋል በሚል እንደወረደ አቅርበነዋል።
|
|
Read more...
|
|
Articles
|
|
Tuesday, 19 August 2008 11:40 |
|
( ትንታኔ) ከ81 በላይ የሆኑ ብሔሮች በኢትዮጵያ እንዳሉ ይታወቃል። እነዚህ ብሔር ብሔረሰቦች ለረዥም ዘመናት የቆየና የዳበረ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ትስስር እንደነበራቸውና እንዳላቸው እሙን ነው። በተቃራኒው ደግሞ በተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች መካከል ግጭቶች ሲከሰቱ ኖረዋል። በተለይ ከ1983 ዓ.ም. የመንግሥት ለውጥ ወዲህ ግጭቶቹ እየበረከቱ ስለመምጣታቸው ብዙዎች ይስማሙበታል። |
|
Read more...
|
|
|
Articles
|
|
Tuesday, 12 August 2008 23:33 |
|
የዲፕሎማሲውን እንቅስቃሴ በተመለከተ አስተያየት አማኑኤል ዘሰላም (
This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it
) ነኀሴ 7 ቀን 2000 ዓ.ም. (August 13, 2008) በቅድሚያ HR2003'ን በተመለከተ ሃሳብ ከመወርወሬ በፊት በአጭሩ የአሜሪካንን የመንግሥት መዋቅር በአጭሩ ለማሳየት እሞክራለሁ። |
|
Read more...
|
|
Articles
|
|
Thursday, 07 August 2008 01:00 |
|
ከአብርሃም ያየህ (ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም. / August 6, 2008) ባሁኑ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ የቃሚዊው ጎራ፣ የአብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ነን ባይ ኃይሎችና ደጋፊዎቻቸው ዋነኛ የማታገያ ስልት ሆኖ በማገልገል ላይ ያለው በጥላቻ የተመሰረተ ፖለቲካ ነው። ይህ መርዘኛና አደገኛ የጥላቻ-ፖለቲካ፣ በትግራይ ስም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ወይም በገዢው ፓርቲ ብቻ ያተኮረ አይደለም። አትኩሮቱ፣ በጅምላ አጠቃላዩን የትግራይ ህዝብ ዒላማ ያደረገ ነው። የህዝባቸውና ያገራቸው ህልውና የሚከነክናቸው ዜጎች፣ የዚህ አደገኛ በሽታ መዘዙ በትክክል ተረድተው አጥብቀው ካልታገሉት በቀር፣ ሄዶ-ሄዶ በመጨረሻ ኢትዮጵያን በመበተን ያለው ሚና እጅግ ወሳኝ ነው። |
|
Read more...
|
|
|
|
|
|
|
Page 1 of 9 |