Home መጣጥፍ አስተያየት
 
አስተያየት - Opinion

ኢትዮጵያን የአማራ ያደረጋት ማነው? Print E-mail
User Rating: / 2
PoorBest 
Articles - Opinion

መክብብ ማሞ This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it

ታሪካዊው ‹‹ምርጫ›› በኢትዮጵያ ከተደረገና ህወሃት/ኢህአዴግ ራሱ ጥያቄውን አውጥቶ፣ ፈተናውን ካረመና በውጤቱ A+ ማግኘቱን ከነገረን ወዲህ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ድርጅቶች እና ግለሰቦች መንደር ‹‹የአሁኑ ጊዜ ተከፋፍለን የምንጨቃጨቅበት ሳይሆን የአንድነት ነው›› በማለት ተባብሮ የመሥራት ጥያቄና ሃሳብ ሲቀርብ ሰንብቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

የጊዮርጊሱ ግርግር - መልካም አዲስ ዓመት! Print E-mail
Articles - Opinion

ምድረ ቺካጎ (ግርማ ካሣ) This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it ነሐሴ 27 ቀን 2002 ዓ.ም.

አዲስ አበባ ጊዮርጊስ አካባቢ ነው። ሰዎች በአንድ ቦታ ተከማችተዋል። ግርግር ነገር ይታያል። በመንገድ የሚያልፉ አንድ አባት በመኪና ውስጥ አብረዋቸው ያሉትን «ምንድን ነው የተፈጠረው?» ይሉና ይጠይቃሉ። ሹፌራቸው መኪናውን ቀስ አድርጎ እንዲያቆም ያዛሉ። ከሹፌሩ ሌላ አብሯቸው መኪናው ውስጥ የሚገኝ አንድ ወጣት ከመኪናው ወርዶ፣ ነገሩ ምን እንደሆነ አጣርቶ እንዲመጣ ይልካሉ። ወጣቱ፣ ፈጥኖ ብዙ ሰዎች ወደ ተሰበሰቡበት ያመራል። እየሆነ የየነበረውን ተመልክቶ ይመለሳል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

በውሸት ደዌ ለምትሰቃዩ - እነሆ እውነቱን! የአፍሪካም ጭራ ነን (ሲሳይ አጌና) Print E-mail
User Rating: / 7
PoorBest 
Articles - Opinion

ሲሳይ አጌና - ከአዲስ አበባ

ከአምስት አመት በፊት 1997 ኢትዩጵያ ዲሞክራሲን አማጠች፤ የተስፋ ብርሃንም ተንቦገቦገ፤ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 30 የጀመራትን ምጥ ግንቦት 7/97 ተገላገለች። ዲሞክራሲ ተወለደ። ግንቦት 7 አመሻሹላይ ህጻኑ ዲሞክራሲ ህመም ጀመረው፤ በማግስቱም ህመሙ ጸናበት፤ ህጻኑ አንዴ እየተሻለው ሌላ ጊዜ ደግሞ እየበረታበት ግንቦት 29 ሀወመሙ አጣደፈው፤ ግምቦት 30 ይበልጥ በረታበት፤ ሰኔ አንድ ቀን ነፍሱ አልወጣ አለች እንጂ በድን ሆነ። አዎ ህጻኑ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ በ “ኮማ” (ሰመመን) ውስጥ ለአራት ወራት ያህል ቆይቶ ጥቅምት 22/98 ዓ.ም አሸለበ። ሁሉም ነገር ወደ ኋላ ተመለሰ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...
 

በአምስተርዳም እንዳየነው፤ የተሳካ የስፖርት ፌስቲቫል፤ ያልተሳካ የባህል ትእይንት Print E-mail
User Rating: / 12
PoorBest 
Articles - Opinion
ልጅ ተክሌ ከአምስተርዳም

ስፖርትና ፖለቲካ፦ ከቫንኩቨር እስከ አምስተርዳም

መቼም ሰዊትዘርላንድና ኮለን ተጫውተው ሰዊትዘርላንድ ዋንጫ በላ። በዝግጅቱም ላይ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ተገኝተው ነበር። ከጣሊያን እስከ ኖርዌይ እስከ እንግሊዝ የመጡ ቡድኖች ተጫውተው … የሚል ጽሁፍ አትጠብቁም። ከዚያም ጠልቀን መሄድ አለብን። ፈርዶብኝ ይሄ ክፉኛ የተጸናወተኝ ሁሉንም ነገር በፖለቲካ መነጽር የማየት በሽታ ጸንቶብኛል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
 
«StartPrev12345678910NextEnd»

Page 1 of 44

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ