Home መጣጥፍ
መጣጥፍ - Articles
ዳግማዊ አብዮት (በግርማ ካሣ) Print E-mail
User Rating: / 2
PoorBest 
Friday, 25 July 2008 02:41

በግርማ ካሣ - ቺካጎ ( This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it ) ጁላይ 24 2008

“እንደ ወንድማማቾች አብረን በሠላም መኖር መልመድ አለብን። አለበለዚያ ሁላችንም እንጠፋለን።” ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ

በቅርቡ በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የተቃጠሉና በሳተላይት የተነሱ በርካታ መንደሮችን ተመልክቻለሁ። የአራት ኪሎ ባለሥልጣናት ”እኛ የለንበትም” ብለው አስተባብለዋል። የኦጋዴን ነፃነት ግንባር በበኩሉ ገዢ ፓርቲውን ይከሳል። ማን ተጠያቂ ሊሆን እንደሚችል አብዛኞቻችን የራሳችን ግምት ይኖረናል ብዬ አስባለሁ።

Read more...
 
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሎስ አንጀለስ ያደረገው ንግግር Print E-mail
User Rating: / 6
PoorBest 
Tuesday, 22 July 2008 13:14

እሁድ ሐምሌ 13 ቀን 2000 ዓ.ም. (July 20, 2008) ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ በሎስ አንጀለስ ባደረገው ህዝባዊ ውይይት ላይ ንቅናቄውን በመወከል አቶ መስፍን አማን እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ተገኝተዋል። በዚሁ ህዝባዊ ውይይት ላይ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ "የሕግ የበላይነት የሠላማዊና የሠለጠነ ፖለቲካ መሰረት ነው። መለስ ዜናዊ ሕግ በሆነበት ሀገር ግን ..." በሚል ርዕስ ንግግር አድርገዋል። ሙሉውን ንግግር በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

 
መተባበር ባንችል እንኳን መሰዳደብ (መዘላለፍ) ብናቆም (ሀገሬ) Print E-mail
User Rating: / 11
PoorBest 
Sunday, 20 July 2008 23:59

ሀገሬ ( This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it )

መቼም የኢትዮጵያን ፖለቲካና ፖለቲከኞች እንደኔ ከዳር ሆኖ በጥሞና ለሚከታተል ሰው የሀገራችንን ባህልና ወግ ከላወቀ እነዚህ ሰዎች መሰዳደብ፣ መነቋቆር፣ መዘላለፍ፣ ... ባህላቸው ነው ሳይለን አይቀርም። አለመታደል ሆኖ አብረን መብላት እንጂ አብሮ መሥራት በጣም ያስቸግረናል። አብሮ መብላትም አሁን አሁን አየቀረ ነው መሰል። በጋራ የተጀመሩ ብዙ ነገሮችን ስናስተውል መጨረሻቸው መለያየት ነው።

Read more...
 
“በፋሲካ የተገዛች ባሪያ፤ ሁልጊዜ ፋሲካ ይመስላታል” Print E-mail
User Rating: / 17
PoorBest 
Thursday, 17 July 2008 12:03

ሠላማዊ ወይስ ትጥቅ?

ጋቹዬ ( This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it )

“የሰዎቹን ሃሳብ አልወደውም፤ የሚሉት ነገር ሁሉ ለእኔ ሕልውና አደገኛ ነው። አትናገሩ የሚላቸው አካል ሲነሳ ግን አሰላለፌ ከሰዎቹ ጋር ነው” ነው ያለው ቮልቴር?

Read more...
 
“ሠላማዊ ትግልን ያልፈቀዱ አመጽን ይጋብዛሉ” ጆን ኤፍ ኬኔዲ Print E-mail
User Rating: / 16
PoorBest 
Sunday, 13 July 2008 05:12

ጽናት ፍቅሩ ( This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it )

የታላቋ አሜሪካ መሪ የነበሩት ጆን ኤፍ ኬኔዲ “those who make peaceful revolution impossible will make violent revolution inevitable” ብለው ነበር። በግርድፉ ስተረጉመው “ሠላማዊ ትግልን ያልፈቀዱ የአመጽ ትግልን ይጋብዛሉ” የሚል ስሜት ይሰጣል። አባባላቸው እውነት ነው። የአመጽን መንገድ መከተል በጣም ቀላል ነው። እጅግ ከባዱ ሠላማዊ ትግልን መከተሉ ነው። በተለይ እንደ አፍሪካ ባለ አህጉር ሠላማዊ ትግል ብዙ መስዋዕትነትን ያስከፍላል።

Read more...
 
«StartPrev123456789NextEnd»

Page 1 of 9