የረቡዕ ግጥም ፴ Print E-mail
User Rating: / 6
PoorBest 

ፍራቻ ሠልጥኖ እጅግ ተቀናጣ

ገደቡን ዘለለ ከአናት በላይ ወጣ

ግፍ ስቃይ መከራ ይበቃናል ባልኩኝ

እንኳንስ ሌላውን እራሴ እኔን ፈራኝ


ወለላዬ ከስዊድን ( This e-mail address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it )

 

ተያያዥ

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 
Banner