|
Art -
ግጥም Poem
|
|
መንፈሰ ኦባማ ከጌታቸው አበራ - ጥቅምት 24 ቀን 2001 ዓ.ም. (November 4, 2008) (በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ) ከአፍሪካዊት ጥቁር አምባ - ከሰው ዘር ግንድ ፍጥረተ-ዓለም፣ ከኖረባት የዕትብቱ አፈር - በነፃነት፣ ፍቅር፣ ... ሠላም፣
በጭካኔ ተፈንግሎ - በሠንሰለት ተጠፍሮ፣ እናት ከልጅ፣ አባት ከልጅ፣ ... ከቤተሰብ ተሰውሮ፣ በዕርዛት፣ በቸነፈር፣ ... በራብ-ጠኔ ተገዝግዞ፣ በእርኩስ መርከብ ታጭቆ - ለ"አዲስ ዓለም" ስቃይ ጉዞ፣ ... (ሙለውን ግጥም ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!) |