Home ኪነ-ጥበብ ግጥም አገሬን ደፈሯት (ሴቲቱ)
አገሬን ደፈሯት (ሴቲቱ) Print E-mail
User Rating: / 46
PoorBest 
Art
Saturday, 31 May 2008 21:40

አገሬን ደፈሯት

 

ድንበሯን ጠባቂ የአርማጭሆን ጀግና

ለአስራ ሰባት ዓመት ቀጥቅጠው መቱና

 

ኢትዮጵያ እናቴን ቀሚሷን ገለቡት

ጠላቶቿን ጋብዘው ክብሯንም ደፈሩት


 

በሴቲቱ (ግንቦት 19 ቀን 2000 ዓ.ም.)

 
 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ